ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ
የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ
ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁጥር 97/90 (እንደተሻሻለው) በተሰጠው ሥልጣን መሠረት በዋስትና የያዘውን ንብረት በግልጽ ሐራጅ ባሉበት ይሸጣል፡፡
ተ.ቁ |
የተበዳሪው ስም |
የንብረት አስያዥ ስም |
ለጨረታ የቀረበው መያዣ ንብረት |
አበዳሪው ቅርንጫፍ |
ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻና የቦታ ስፋት |
የጨረታ መነሻ ዋጋ በብር |
የጨረታዉ ቀንና ሰዓት |
ጨረታው የወጣው |
||||||||||||
ከተማ |
ቀበሌ |
የካርታ ቁጥር |
የቦታ ስፋት በካ.ሜ |
ቀን |
ሰዓት |
|||||||||||||||
1. |
አቶ ሱልጣን ሰይድ |
ተበዳሪው |
መኖሪያ ቤት |
አሳሳ |
አሳሳ |
01 |
699/5/2008 |
375 |
234,036.64 |
08/06/2013 |
4፡00-6፡00 |
ለሁለተኛ ጊዜ |
||||||||
2. |
አቶ ጎቡ በናታ |
ተበዳሪው |
መኖሪያ ቤት |
ሻኪሶ |
ኦዶ ሻኪሶ |
02 |
WMMLM/Sh/1274/09 |
400 |
590,333.74 |
10/06/2013 |
3፡30-5፡30 |
ለሁለተኛ ጊዜ |
||||||||
3. |
አቶ ገዛኸኝ ቂጤሳ |
ተበዳሪው |
መኖሪያ ቤት |
ዱከም |
ዱከም |
ኮቲቻ |
M/D/Ki-2328/01 |
140 |
1,672,075.41 |
05/06/2013 |
7፡00-9፡00 |
ለሁለተኛ ጊዜ |
||||||||
4. |
አቶ አበራ ተሾመ |
ተበዳሪው |
መኖሪያ ቤት |
ኦለን ጪቲ |
ቦሰት ወረዳ ኦለን ጪቲ |
01 |
WMMLMO/7626/09 |
200 |
675,931.96 |
05/06/2013 |
3፡30-5፡30 |
ለሁለተኛ ጊዜ |
||||||||
5. |
አቶ ኬንዙ ሁሴን |
ወ/ሮ ሀይሬላ ናስር |
መኖሪያ ቤት |
እህል በረንዳ |
ቡራዩ |
ለኩ ከታ |
Bur/1142/97/B |
200 |
2,240,696.13 |
09/06/2013 |
4፡00-6፡00 |
ለመጀመሪያ ጊዜ |
||||||||
|
የተበዳሪው ስም |
የንብረት አስያዥ ስም |
የመኪናዉ ዓይነት፤ የሚገኝበት አድራሻ፤የሰሌዳ ቁጥር፤ የሻንሲ ቁጥርና የሞተር ቁጥር |
የጨረታ መነሻ/ዋጋ በብር |
የጨረታዉ ቀንና ሰዓት |
ጨረታው የወጣው |
||||||||||||||
የመኪና ዓይነት |
የሚገኝበት ቦታ |
የሰሌዳ ቁጥር |
የሻንሲ ቁጥር |
የሞተር ቁጥር |
ቀን |
ሰዓት |
||||||||||||||
6. |
አቶ ሁሴን አህመድ |
ተበዳሪዉ |
አይቬኮ የጭነት ተሽከርካሪ ከእነተሳቢው |
ዱከም ከተማ የሚገኝ የሁሴን አህመድ መጋዘን ውስጥ |
ኢት-03-59544 (ተሽከርካሪው) ኢት-3-18323 (ተሳቢው) |
WJME3TRS40C260797 (ተሽከርካሪው) LJRB0826581009011 (ተሳቢው) |
F3BEE681G*B219200810* (ተሽከርካሪው) |
2,810,000.00 |
24/05/2013 |
3:00-5:00 |
ለመጀመሪያ ጊዜ |
- ተጫራቾች ከጨረታው ቀን በፊት ንብረቶቹ በሚገኙበት አድራሻ ቀርበው ማየት ይችላሉ፡፡
- ተጫራቾች የጨረታውን መነሻ ዋጋ 25% የጨረታ ማስከበሪያ ቦንድ በባንክ ክፍያ ማዘዣ ሲ.ፒ.ኦ አሰርተው ከጨረታው ቀን በፊት ማስያዝ ወይም ጨረታው በሚካሄድበት ዕለት ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- ጨረታው በሰንጠረዡ ላይ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት ባለዕዳዎቹ ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው፣ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸውና ታዛቢዎች በተገኙበት ተ.ቁ 1 ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ አሳሳ ቅርንጫፍ ዉስጥ፤ ተ.ቁ 2 ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ ሻኪሶ ቅርንጫፍ ውስጥ፤ ተ.ቁ 3 ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ ዱከም ቅርንጫፍ ውስጥ፤ ተ.ቁ 4 ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ ኦለን ጪቲ ቅርንጫፍ ውስጥ፤ ተ.ቁ 5 ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ ከታ ቡራዩxቅርንጫፍ ውስጥ እና ተ.ቁ 6 በኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ ዋና መ/ቤት 10ኛ ፎቅ የቦርድ መሰብሰቢያ አዳራሽ ዉስጥ ይካሄዳል፡፡
- በሰንጠረዡ ላይ በተጠቀሰው የጨረታ ቀን ባለዕዳዎቹ ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው ባይገኙም ጨረታው ይካሄዳል፡፡
- ጨረታውን ያሸነፈው ተጫራች ያሸነፈበትን ዋጋ በ15 ቀን ውስጥ ለባንኩ ገቢ ማድረግ ይኖርበታል፡፡
- ከላይ በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ገቢ የማያደርግ ተጫራች ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብም አይመለስለትም፡፡
- በባንኩ ብድር ፖሊሲ መሰረት የሚፈለገውን ማስረጃ አሟልቶ ለቀረበ የጨረታ አሸናፊ ብድርን በተመለከተ ቀርቦ የባንኩን የብድር መምሪያ ማነጋገር ይችላል፡፡
- ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 011- 557 -2107/011-558-6497 ዋና መ/ቤት ወይም ለተ.ቁ. 1 በ022-336-00-73/03 አሳሳ ቅርንጫፍ፤ ለተ.ቁ. 2 በ046-334-03-89/69 ሻኪሶ ቅርንጫፍ፣ ለተ.ቁ 3 በ011 432-02-82/48 ዱከም ቅርንጫፍ፤ ለተ.ቁ. 4 በ022-113-1041/99 ኦለን ጪቲ ቅርንጫፍ፤ ለተ.ቁ. 5 በ011 273 5205 እህል በረንዳ ቅርንጫፍ እና ለተ.ቁ. 6 በ011213 3788/011275 8226 መሣለሚያ ቅርንጫፍ ደውለው መጠየቅ ይቻላል፡፡
- ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ወይም ብድሩ ከተከፈለ ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
- ጨረታውን ያሸነፈ ተጫራች የስም ማዛወሪያ፤ አስፈላጊ ግብር እና ተጨማሪ እሴት ታክስ ይከፍላል፡፡
- የጨረታው አሸናፊ ውዝፍ የሊዝ ክፍያ እና ገዢ እንዲከፍላቸው በህግ የተወሰኑ ማናቸውም ክፍያዎችን ይከፍላል፡፡
ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ